Gå frakoblet med Player FM -appen!
283 || የነገሩን ሁሉ ፍጻሜ እንስማ!/እግዚአብሔርን ፍራ! || ክፍል 2 || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
Manage episode 370861128 series 3055140
"እግዚአብሔርን ፍራ/የነገሩን ሁሉ ፍጻሜ እንስማ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ክፍል 2
መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ፡ መክብብ 12፡1 3-14
እግዚአብሔርን ስለመፍራት 10 ነጥቦች፡ -
1) እግዚአብሔርን ፍራ የሚለው ትዕዛዝ ለእግዚአብሔር ህዝብ የተሰጠ ነው /1 ጴጥሮስ 2፡17፣ ዘዳግም 6፡13፣ ዘዳግም 10፡20/
2) እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው /ምሳሌ 1፡7፣ መዝሙር 111፡10፣ 1 ቆሮንቶስ 1፡20-25/
3) እግዚአብሔርን መፍራት የምንማረውና የምናድግበት ነገር ነው /ዘዳግም 17፡19-20፣ ዘዳግም 31፡13/
4) እግዚአብሔርን መፍራት የሚታይ ነገር ነው /ዘፍጥረት 20፡9-11/
5) እግዚአብሔርን መፍራት ከኃጢአት መራቅ ነው /ኢዮብ 28፡28/
6) እግዚአብሔርን መፍራት ክፋትን ይጠላል /ምሳሌ 8፡13/
7) እግዚአብሔርን መፍራት በኃጢአተኛ አይቀናም /መዝሙር 73፡1-28፣ ምሳሌ 23፡17-18/
8) እግዚአብሔርን መፍራት የእግዚአብሔርን ቃል ያስቀድማል /ምሳሌ 1፡29-31/
9) እግዚአብሔርን መፍራት በደልና በሰው ፊት ማድላት የለውም /2ዜና 19፡6-9/
10) እግዚአብሔርን መፍራት ከህይወት ሊጠፋ ይችላል /ኢዮብ 15፡4/
338 episoder
Manage episode 370861128 series 3055140
"እግዚአብሔርን ፍራ/የነገሩን ሁሉ ፍጻሜ እንስማ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ክፍል 2
መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ፡ መክብብ 12፡1 3-14
እግዚአብሔርን ስለመፍራት 10 ነጥቦች፡ -
1) እግዚአብሔርን ፍራ የሚለው ትዕዛዝ ለእግዚአብሔር ህዝብ የተሰጠ ነው /1 ጴጥሮስ 2፡17፣ ዘዳግም 6፡13፣ ዘዳግም 10፡20/
2) እግዚአብሔርን መፍራት የጥበብ መጀመሪያ ነው /ምሳሌ 1፡7፣ መዝሙር 111፡10፣ 1 ቆሮንቶስ 1፡20-25/
3) እግዚአብሔርን መፍራት የምንማረውና የምናድግበት ነገር ነው /ዘዳግም 17፡19-20፣ ዘዳግም 31፡13/
4) እግዚአብሔርን መፍራት የሚታይ ነገር ነው /ዘፍጥረት 20፡9-11/
5) እግዚአብሔርን መፍራት ከኃጢአት መራቅ ነው /ኢዮብ 28፡28/
6) እግዚአብሔርን መፍራት ክፋትን ይጠላል /ምሳሌ 8፡13/
7) እግዚአብሔርን መፍራት በኃጢአተኛ አይቀናም /መዝሙር 73፡1-28፣ ምሳሌ 23፡17-18/
8) እግዚአብሔርን መፍራት የእግዚአብሔርን ቃል ያስቀድማል /ምሳሌ 1፡29-31/
9) እግዚአብሔርን መፍራት በደልና በሰው ፊት ማድላት የለውም /2ዜና 19፡6-9/
10) እግዚአብሔርን መፍራት ከህይወት ሊጠፋ ይችላል /ኢዮብ 15፡4/
338 episoder
Alle episoder
×Velkommen til Player FM!
Player FM scanner netter for høykvalitets podcaster som du kan nyte nå. Det er den beste podcastappen og fungerer på Android, iPhone og internett. Registrer deg for å synkronisere abonnement på flere enheter.